1 / 22

በትራንስፖርት ሚኒስቴር

በትራንስፖርት ሚኒስቴር. የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን. የ 2005 እና የ2006 በጀት ዓመት የለውጥ ሥራዎች ዕቅድና አፈፃፀም. አቀራረብ. 1.የ2005 በጀት ዓመት የለውጥ ሥራዎች ዕቅድ አፈጻጸም 1.1 የተገልጋዮች ቻርተር 1.2. የለውጥ ሠራዊት ግንባታ 1.3 ፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት ትግል 1.4 የቢ.ኤሰ.ሲ ትግበራ 1.5 የአራቱ ማዕቀፎች ግምገማ 2. የ2006 የለውጥሥራዎች ዕቅድ. አድራሻችን

eamon
Download Presentation

በትራንስፖርት ሚኒስቴር

An Image/Link below is provided (as is) to download presentation Download Policy: Content on the Website is provided to you AS IS for your information and personal use and may not be sold / licensed / shared on other websites without getting consent from its author. Content is provided to you AS IS for your information and personal use only. Download presentation by click this link. While downloading, if for some reason you are not able to download a presentation, the publisher may have deleted the file from their server. During download, if you can't get a presentation, the file might be deleted by the publisher.

E N D

Presentation Transcript


  1. በትራንስፖርትሚኒስቴር የኢትዮጵያመንገዶችባለሥልጣን • የ 2005 እና የ2006 በጀትዓመት የለውጥ ሥራዎችዕቅድናአፈፃፀም

  2. አቀራረብ 1.የ2005 በጀትዓመት የለውጥ ሥራዎችዕቅድአፈጻጸም 1.1 የተገልጋዮችቻርተር 1.2. የለውጥ ሠራዊትግንባታ 1.3 ፀረ-ኪራይሰብሳቢነትትግል 1.4 የቢ.ኤሰ.ሲትግበራ 1.5 የአራቱማዕቀፎችግምገማ 2. የ2006 የለውጥሥራዎችዕቅድ

  3. አድራሻችን ፋክስ 251-11-551-48-66 ኢ-ሜይል eramail@era.gov.et ዌብሳይትwww.era.gov.et

  4. ¾›=ƒÄåÁ S”ÑÊ‹ vKeM×”ራዕይ የኢትዮጵያንየመንገድአውታር በ2015 ዓ.ም. መካከለኛገቢካላቸውሃገራትደረጃበማድረስየተገልጋዩንየላቀኢኮኖሚያዊእናማህበራዊተጠቃሚነትማረጋገጥ፤

  5. 1.1 የቻርተሩዓላማ፤ • ለዜጎችጥራትእናሰፊሥርጭትያለውየመንገድአውታርለማቅረብ፣ • የዜጎችንጥራትያለውእናቀልጣፋአገልግሎትየማግኘትመብትለማረጋገጥ፣ • ዜጎችበአገልግሎታችንያላቸውንቅሬታተቀብሎለመፍታት፣ • የዜጎችንመረጃየማግኘትመብትለማላትእና • ኃላፊነትናተጠያቂነትንበግልጽለማመላከት፡፡ • ሁሌምአገልግሎታችንንለማሻሻልናተገልጋዮቻችንንየበለጠለማርካትነው፡፡

  6. በባለሥልጣን መ/ቤቱየሚሰጡዋናዋናአገልግሎቶች፤ • የጨረታሰነዶችንማዘጋጀት፣ ጨረታማውጣትእናመገምገም፣ • የመንገድግንባታናጥገናየሚሠሩኮንትራክተሮችንየመቅጠር፣ • የዲዛይንግንባታ፣ ቁጥጥርናየመንገድአዋጭነትንየሚያጠኑአማካሪመሐንዲሶችንመቅጠር፣ • የመንገድግንባታ፣የመንገድጥገናኘሮጀክቶችንናከሴክተሩጋርየተያያዙሥራዎችንየመቆጣጠርናየማስተዳደር፣ • በጉልበትተኮርእናበቴክኖሎጂየተደገፉለመካከለኛቴክኒሺያኖችእናኦፕሬተሮች (መሣሪያአንቀሳቃሾች) ልዩልዩስልጠናዎችመስጠት፣ • የምርምርናስርጸትሥራዎች /Research & Development/ ማካሄድ፣

  7. 1.2 የለውጥ ሠራዊትግንባታበማጠናከርቀጣይነቱንማረጋገጥ • ለባለሥልጣኑከፍተኛናመካከለኛአመራርአባላትበለውጥሠራዊትግንባታናየመልካምአስተዳደርንቅናቄዙሪያየግንዛቤማስጨበጫስልጠናተሰጥቷል፡፡ • የበላይአመራሩከተገልጋዮች (ኮንትራክተሮችናኮንሰልታንቶችወዘተ...) ጋርበተለያዩመድረኮችባጋጠሙችግሮችናመልካምተሞክሮዎችዙሪያውይይትተደርል፡፡ • ለ90የስራኃላፊዎችናባለሙያዎችበኢትዮጵያየዲሞክራሲያዊሥርዓትግንባታ፣ በማስፈፀምአቅምግንባታስትራቴጂናፕሮግራሞችእናየተሀድሶመስመርናየኢትዮጵያህዳሴእናየፊዴራልሲቪልሰርቪስ የለውጥ ሠራዊትግንባታሠነዶችላይሥልጠናተሰጥቷል፡፡

  8. 1.3 ኪራይሰብሳቢነትንበመዋጋትልማታዊአስተሳሰብማስረጽ • ኪራይሰብሰቢነትንለመዋጋትእናበሠራተኛውዘንድልማታዊአስተሳሰብንለማስረፅየተለያዩመጽሄቶችን፣ በራሪወረቀቶችናፖስተሮችለሰራተኛውተሰራጭቷል፡፡ • ከተለያዩክፍሎችየሚቀርብጥቆማዎችላይእናከኮሚሽኑበሚጻፉደብዳቤዎችመሰረትተገቢውንማጣራትበማድረግአግባብላላቸውአካላትምላሽተሰጥቷል፡፡ • የባለሥልጣኑየውስጥየሥነምግባርደንብረቂቅተዘጋጅቷል፡፡ • የፀረ-ሙስናትግሉንለማጠናከርበሁለትዙር ለ200 ሠራተኞችስልጠናተሰጥል፡፡

  9. 1.4 የውጤትተኮርሥርዓትን (BSC) ተግባራዊማድረግ • 2005 ኦኘሬሽናልእቅድመሠረትበማድረግከመካከለኛአመራርጀምሮእስከፈፃሚሠራተኛድረስየBSCእቅድካስኬድ (እንዲወርድ) ተደርል፡፡ • በ2005 በጀትዓመትከመካከለኛውአመራርእስከፈጻሚሠራተኛድረስያለውየBSCአፈፃፀምተገምግሟል፡፡

  10. 1.5 አራቱየግምገማማዕቀፎችን (የአመለካከት፣ የክህሎት፣ የአሰራርእናየግብዓት ) በተመለከተ • በተምደረጃበከፍተኛአመራሩ፣በመካከለኛአመራሩ፣በፈሚሠራተኛውእናከሕዝብክንፍአባላትጋርግምገማዊውይይትተደርል፡፡ (የካቲት 19/2005 በግዮንሆቴል) • በአመለካከት፣ በክህሎት፣ በአሰራርእናበግብዓትዙሪያበተለዩማነቆዎችላይለሁሉምሠራተኞችግምገማዊሥልጠናተሰጥቷል፡፡ • በአራቱማዕቀፎችበተደረጉግምገማዊውይይቶችበተለዩማነቆዎችላይየድርጊትመርሐ-ግብርተዘጋጅቶተግባራዊተደርል፡፡

  11. የተከናወኑተግባራትናየተገኙውጤቶች

  12. በድልድዮች፣ መንገዶችጥገናጥራትናአፈጻጸምጊዜ፣ በተሽከርካሪመጠንናክብደትቁጥጥር

  13. 2.የ2006 የለውጥ ሥራዎቸዕቅድ ዕቅድ 1 የለውጥ ሠራዊትግንባታበማጠናከርቀጣይነቱንማረጋገጥ፣ ዕቅድ 2 የውጤትተኮርሥርዓትን (BSC) ተግባራዊማድረግናመገምገም፣ ዕቅድ 3 የተለያዩየውይይትናየግምገማመድረኮችማዘጋጀት፣ ዕቅድ 4. ተቋማዊ የለውጥ የኮሙኒኬሽን /ተግባቦት/ ሥራዎችቀጣይነትባለውሁኔታማከናወንናከሕዝብክንፍጋርወቅታዊወይይቶችንማካሄድ፣ ዕቅድ 5. አገልግሎትአሰጣጥማሻሻል፣ ዕቅድ 6 .የ ክትትል፣ግምገማናሪፖርትሥርዓትንመተግበር፣ ዕቅድ 7. የኢመባንሞደርናይዜሽንናትራንስፎርሜሽንኢንሼቲቭፕሮግራምን መተግበር፣

  14. አመሰግናለሁ

More Related